በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ አፍሪካን የኃይል መቆራረጥ እየጎዳት ነው


ደቡብ አፍሪካን የኃይል መቆራረጥ እየጎዳት ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

ደቡብ አፍሪካ ውስጥ በመቶዎች የሚቆጠሩ የተቃዋሚው ዴሞክራቲክ ህብረት ፓርቲ አባላት ደጋፊዎች የሃገሪቱን ምጣኔሃብት እያሽመደመደ የሚገኘውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ተቃውመው ዛሬ አደባባይ ውለዋል።

እስከዛሬዎቹ ከፍተኛ የሆነው ይህ የኃይል መቆጠራረጥ አነስተኛ ንግዶችን ውድ ለሆኑ ጀኔሬተሮች ሲዳርጋቸው ህልውናቸው ላይ ሥጋት መደቀኑን ይናገራሉ።

ከእነዚያ ቢዝነሶች መካከል መንግሥት ለኮቪድ 19 በሰጠው ድጋፍ በሩን ለአገልግሎት ክፍት በማድረጉ በሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፖሳ የተሞገሰው የሶዌቶ ክሬመሪ የሚገኝበት ሲሆን ክሬመሪና ሌሎች በርካታ ቢዝነሶች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተከታተለ የሚደርሰውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ መቋቋም አዳጋች ሊሆንባቸው እንደሚችል ተነግሯል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ይመልከቱ።

XS
SM
MD
LG