በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቡነ ፍራንሲስ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲሰፍ ተማፀኑ


አቡነ ፍራንሲስ በደቡብ ሱዳን ሰላም እንዲሰፍ ተማፀኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ በደቡብ ሱዳን ያደረጉትን የሦስት ቀናት ጉብኝት አጠናቅቀው ከትናንት በስቲያ እሁድ ወደ ሮማ ተመልሰዋል።

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ጉብኝታቸውን ከማጠናቀቃቸው በፊት በጁባ የጆን ጋራንግ መካነ መቃብር አንድ መቶ ሺህ የሚሆኑ ምዕመናን በተገኙበት ሥርዓተ ጸሎት ላይ በሀገሪቱ ሰላም እንዲሰፍን አጥብቀው ተማጽነዋል።

XS
SM
MD
LG