የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ “በመንግስት የገንዘብ ድጋፍ ላይ የሚመሰረት ሳይሆን በንግድ ሥራ የሚመራ ይሆናል” ሲሉ ነ ‘የተሻሻለ’ ያሉትን አዲሱን ብሄራዊ የነዳጅ ኩባንያ አስተዋውቀውታል። ቡሃሪ አክለውም “የነዳጅ እጥረቱ እና የዋጋ ንረቱም የከፋ ቢሆንም የናይጄሪያ ብሄራዊ የፔትሮሊየም ኩባንያ የኃይል አቅርቦቱን እንዲሻሻል ያደርገዋል” ብለዋል። የአህጉሩ ዋናዋ የነዳጅ ዘይት አምራች በሆነችው ናይጄሪያ የሚገኙ አንዳንድ የኢነርጂ ባለሞያዎች ግን፣ ያስፈልጋል የሚሉት ማሻሻያ እንደገና አዲሱን አቀራረቡን ተከትሎ ሊመጣ ይችላል የሚል ጥርጣሬ አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ