የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ “በመንግስት የገንዘብ ድጋፍ ላይ የሚመሰረት ሳይሆን በንግድ ሥራ የሚመራ ይሆናል” ሲሉ ነ ‘የተሻሻለ’ ያሉትን አዲሱን ብሄራዊ የነዳጅ ኩባንያ አስተዋውቀውታል። ቡሃሪ አክለውም “የነዳጅ እጥረቱ እና የዋጋ ንረቱም የከፋ ቢሆንም የናይጄሪያ ብሄራዊ የፔትሮሊየም ኩባንያ የኃይል አቅርቦቱን እንዲሻሻል ያደርገዋል” ብለዋል። የአህጉሩ ዋናዋ የነዳጅ ዘይት አምራች በሆነችው ናይጄሪያ የሚገኙ አንዳንድ የኢነርጂ ባለሞያዎች ግን፣ ያስፈልጋል የሚሉት ማሻሻያ እንደገና አዲሱን አቀራረቡን ተከትሎ ሊመጣ ይችላል የሚል ጥርጣሬ አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ