የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ “በመንግስት የገንዘብ ድጋፍ ላይ የሚመሰረት ሳይሆን በንግድ ሥራ የሚመራ ይሆናል” ሲሉ ነ ‘የተሻሻለ’ ያሉትን አዲሱን ብሄራዊ የነዳጅ ኩባንያ አስተዋውቀውታል። ቡሃሪ አክለውም “የነዳጅ እጥረቱ እና የዋጋ ንረቱም የከፋ ቢሆንም የናይጄሪያ ብሄራዊ የፔትሮሊየም ኩባንያ የኃይል አቅርቦቱን እንዲሻሻል ያደርገዋል” ብለዋል። የአህጉሩ ዋናዋ የነዳጅ ዘይት አምራች በሆነችው ናይጄሪያ የሚገኙ አንዳንድ የኢነርጂ ባለሞያዎች ግን፣ ያስፈልጋል የሚሉት ማሻሻያ እንደገና አዲሱን አቀራረቡን ተከትሎ ሊመጣ ይችላል የሚል ጥርጣሬ አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 05, 2022
የአፍሪካ ቀንድ ድርቅ የበለጠ ሊከፋ እንደሚችል ሳማንታ ፓወር ተናገሩ
-
ኦገስት 05, 2022
የኬንያ ምርጫና የቀደመ ታሪኳ
-
ኦገስት 05, 2022
ብሊንከን የአፍሪካ ጉዟቸውን እሁድ ይጀምራሉ
-
ኦገስት 05, 2022
ልጃቸውን እና ንብረታቸውን በጎርፍ የተነጠቁ ቤተሰቦች
-
ኦገስት 05, 2022
የኦሮሞ ጥናት ማኅበር "የራስን ዕድል በራስ መወሰን ዙሪያ" ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ተወያየ
-
ኦገስት 04, 2022
ኬኒያ በመጪው ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ምክትል ፕሬዚዳንት ልትመርጥ ትችላለች