የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ “በመንግስት የገንዘብ ድጋፍ ላይ የሚመሰረት ሳይሆን በንግድ ሥራ የሚመራ ይሆናል” ሲሉ ነ ‘የተሻሻለ’ ያሉትን አዲሱን ብሄራዊ የነዳጅ ኩባንያ አስተዋውቀውታል። ቡሃሪ አክለውም “የነዳጅ እጥረቱ እና የዋጋ ንረቱም የከፋ ቢሆንም የናይጄሪያ ብሄራዊ የፔትሮሊየም ኩባንያ የኃይል አቅርቦቱን እንዲሻሻል ያደርገዋል” ብለዋል። የአህጉሩ ዋናዋ የነዳጅ ዘይት አምራች በሆነችው ናይጄሪያ የሚገኙ አንዳንድ የኢነርጂ ባለሞያዎች ግን፣ ያስፈልጋል የሚሉት ማሻሻያ እንደገና አዲሱን አቀራረቡን ተከትሎ ሊመጣ ይችላል የሚል ጥርጣሬ አላቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች