በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ብርቱካን ሚደቅሳ መልቀቂያ አስገቡ


ብርቱካን ሚደቅሳ መልቀቂያ አስገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:46 0:00

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ሥራ መልቀቂያ ጥያቄ ለመንግሥት ማስገባታቸውን አስታወቁ።

ኃላፊነታቸውን ለመልቀቅ የወሰኑት በጤና ችግር ምክንያት እንደሆነ ብርቱካን ገልፀዋል።

የቦርዱን ተዓማኒነት በማሻሻልና የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ በመደገፍ በኩል የተሣካ ሥራ አከናውኛለሁ ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።

ከመንግሥት በኩል የተሰጠ ምላሽ እስካሁን አልተሰማም።

XS
SM
MD
LG