ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሚካሄድ ድርድር ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ እንዲሆን ያቀረቡት ጥሪ በህወሓት በኩል ተቀባይነት አለማግኘቱን ሦስት በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ገለፁ።
የክልሉ መንግሥት ባወጣው መግለጫ ፓርቲዎቹን ወቅሷል።
ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሚካሄድ ድርድር ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያሳተፈ እንዲሆን ያቀረቡት ጥሪ በህወሓት በኩል ተቀባይነት አለማግኘቱን ሦስት በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ገለፁ።
የክልሉ መንግሥት ባወጣው መግለጫ ፓርቲዎቹን ወቅሷል።