“በፈጥኖ ደራሽ ልዩ ኃይሉ የሚደገፉ ታጣቂዎች፣ ወንጀል መፈጸማቸውን ቀጥለዋል፤” ሲሉ፣ በተመድ የሱዳን ቋሚ መልዕክተኛ አስጠነቀቁ። በመንግሥታቱ ድርጅት የሱዳን ሪፐብሊክ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር አል ሀሪዝ ኢድሪስ አል ሀሪዝ፣ ትላንት ኀሙስ፣ ለጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር፣ “የሱዳንን መንግሥት ለመገልበጥ የተነሡ ታጣቂዎች፣ ወንጀል መፈጸማቸውን ቀጥለዋል፤”ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ