“በፈጥኖ ደራሽ ልዩ ኃይሉ የሚደገፉ ታጣቂዎች፣ ወንጀል መፈጸማቸውን ቀጥለዋል፤” ሲሉ፣ በተመድ የሱዳን ቋሚ መልዕክተኛ አስጠነቀቁ። በመንግሥታቱ ድርጅት የሱዳን ሪፐብሊክ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር አል ሀሪዝ ኢድሪስ አል ሀሪዝ፣ ትላንት ኀሙስ፣ ለጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር፣ “የሱዳንን መንግሥት ለመገልበጥ የተነሡ ታጣቂዎች፣ ወንጀል መፈጸማቸውን ቀጥለዋል፤”ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 03, 2023
ዋይት ሐውስ ለዩክሬን ድጋፉ እንዲቀጥል ጥረት እያደረገ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
ክልሎች የትምህርት ዘመኑን የተማሪዎች ምዝገባ ዕቅዳቸውን እንዳላሳኩ እየገለጹ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በፈተናዎች ንብርብር ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻሻሉ ተስፋዎች አሉ?
-
ኦክቶበር 03, 2023
በሶማሌ ክልል የቆሎጂ መጠለያ ጣቢያ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 03, 2023
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሦስት አባላቱ ያለሕግ እንደታሰሩበት ገልጿል