“በፈጥኖ ደራሽ ልዩ ኃይሉ የሚደገፉ ታጣቂዎች፣ ወንጀል መፈጸማቸውን ቀጥለዋል፤” ሲሉ፣ በተመድ የሱዳን ቋሚ መልዕክተኛ አስጠነቀቁ። በመንግሥታቱ ድርጅት የሱዳን ሪፐብሊክ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር አል ሀሪዝ ኢድሪስ አል ሀሪዝ፣ ትላንት ኀሙስ፣ ለጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር፣ “የሱዳንን መንግሥት ለመገልበጥ የተነሡ ታጣቂዎች፣ ወንጀል መፈጸማቸውን ቀጥለዋል፤”ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ