ነዋሪነታቸውን በሰሜን ቨርጂኒያ ግዛት ያደረጉ አንዳንድ አፍጋን አሜሪካዊያን በዚህ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ዩናይትድ ስቴትስ በአፍጋኒስታን ላይ እና ከአፍጋኒስታን በመጡ ስደተኞች ላይ የምታራምደው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዋና መመዘኛቸው እንደሆነ እየተናገሩ ይገኛሉ። የማቲላህ አብዲን ዘገባ ኤደን ገረመው ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
በጎርፍ ሙላት በተዋጡ የዳሰነች ወረዳ ት/ቤቶች “ሦስት ሺሕ ተማሪዎች ከትምህርት ታጉለዋል”
-
ዲሴምበር 05, 2023
የብድር እፎይታው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ምን ያህል ይጠግነዋል?
-
ዲሴምበር 05, 2023
የሪፐብሊካን ዕጩ ፕሬዚዳንታዊ ተፎካካሪዎች ነገ የመጨረሻ ክርክራቸውን ያደርጋሉ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚያሳስባት አስታወቀች