በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍጋን-አሜሪካዊያን የአፍጋኒስታናዊያንን ጉዳይ በጥብቅ ይዘው ድምጽ እየሰጡ ነው


አፍጋን-አሜሪካዊያን የአፍጋኒስታናዊያንን ጉዳይ በጥብቅ ይዘው ድምጽ እየሰጡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00

ነዋሪነታቸውን በሰሜን ቨርጂኒያ ግዛት ያደረጉ አንዳንድ አፍጋን አሜሪካዊያን በዚህ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ዩናይትድ ስቴትስ በአፍጋኒስታን ላይ እና ከአፍጋኒስታን በመጡ ስደተኞች ላይ የምታራምደው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ዋና መመዘኛቸው እንደሆነ እየተናገሩ ይገኛሉ። የማቲላህ አብዲን ዘገባ ኤደን ገረመው ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

XS
SM
MD
LG