የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አሸናፊ የትግራይ ተወላጆች አትሌቶች ቤተሰቦቻቸውን ዛሬ አግኝተዋል። በጦርነቱ ምክንያት ከቤተሰቦቻቸው ጋራ በአካል ሳይተያዩ እና በስልክ ሳይነጋገሩ ሁለት ዓመታት ያሳለፉ የትግራይ ተወላጅ አትሌቶች ዛሬ ከቤተሰቦቻቸው ጋራ ተገናኝተዋል። ቤተሰቦቻቸው እና የክልሉ አመራሮች በመቀሌ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት አትሌቶቹን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 31, 2023
ስደተኞችንና ነዋሪዎችን ያስተሳሰረው የጋምቤላ የውኃ ፕሮጀክት
-
ማርች 31, 2023
የነርሶች ሞያዊ ተግዳሮቶች እና መፍትሔያቸው
-
ማርች 30, 2023
የነቀምት ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 30, 2023
አበርገሌ ወረዳ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መዋሉን አስተዳደሩ አስታወቀ