የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አሸናፊ የትግራይ ተወላጆች አትሌቶች ቤተሰቦቻቸውን ዛሬ አግኝተዋል። በጦርነቱ ምክንያት ከቤተሰቦቻቸው ጋራ በአካል ሳይተያዩ እና በስልክ ሳይነጋገሩ ሁለት ዓመታት ያሳለፉ የትግራይ ተወላጅ አትሌቶች ዛሬ ከቤተሰቦቻቸው ጋራ ተገናኝተዋል። ቤተሰቦቻቸው እና የክልሉ አመራሮች በመቀሌ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት አትሌቶቹን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በሰው አምሳል ከዕንጨት የተጠረቡ ግዙፍ ቅርጾች - የሰሜናዊ ምዕራብ ፓስፊክ ሞገሶች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ከ61 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች በጎርፍ እንደተፈናቀሉና እንደተጎዱ ክልሉ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በዐማራ ክልል በተስፋፋው ግጭት የንግድ እንቅስቃሴ እንደተዳከመ ነጋዴዎች ገለጹ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
ለአቀረቡት ቅሬታ ምላሽ ያላገኙ ሠራተኞች “ጎዳና ላይ መውጣታችን ነው” ሲሉ አማረሩ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በጋምቤላ ክልል ከ30 በላይ ስደተኞች በረኀብ እና በደረሰባቸው ጥቃት እንደሞቱ ተገለጸ