የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አሸናፊ የትግራይ ተወላጆች አትሌቶች ቤተሰቦቻቸውን ዛሬ አግኝተዋል። በጦርነቱ ምክንያት ከቤተሰቦቻቸው ጋራ በአካል ሳይተያዩ እና በስልክ ሳይነጋገሩ ሁለት ዓመታት ያሳለፉ የትግራይ ተወላጅ አትሌቶች ዛሬ ከቤተሰቦቻቸው ጋራ ተገናኝተዋል። ቤተሰቦቻቸው እና የክልሉ አመራሮች በመቀሌ አሉላ አባነጋ ኤርፖርት አትሌቶቹን አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ