በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተው ድርቅ ወደ ቸነፈር እያመራ መሆኑ ተገለፀ


በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተው ድርቅ ወደ ቸነፈር እያመራ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

በአፍሪካ ቀንድ በተከታታይ ለአራት ዓመታት የዘለቀው ድርቅ ባደቀቃት እና ዜጎቿ ራሳቸውን ለመመገብ የሚያስችላቸውን ሰብል የማምረት አቅማቸውን ባሟጠጠባት ሶማሊያ የተከሰተው ሁኔታ “ቸነፈር ወደ መሰለ የረሃብ አደጋ እያመራ ነው”ሲሉ የመንግሥታቱ ድርጅት ተቋማት አስጠነቀቁ።

XS
SM
MD
LG