በአፍሪካ ቀንድ በተከታታይ ለአራት ዓመታት የዘለቀው ድርቅ ባደቀቃት እና ዜጎቿ ራሳቸውን ለመመገብ የሚያስችላቸውን ሰብል የማምረት አቅማቸውን ባሟጠጠባት ሶማሊያ የተከሰተው ሁኔታ “ቸነፈር ወደ መሰለ የረሃብ አደጋ እያመራ ነው”ሲሉ የመንግሥታቱ ድርጅት ተቋማት አስጠነቀቁ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 30, 2023
በሃዲያ ዞን ደመወዝ በወቅቱ እንዲከፈላቸው የጠየቁ የመንግሥት ሠራተኞች ታሰሩ
-
ሜይ 30, 2023
ወላጆች በግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ ጭማሬ ምሬታቸውን እየገለጹ ነው