በኢትዮጵያ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የታየው ዝቅተኛ ውጤት መንስኤው መጠናት እንዳለበት ምሁራን ገለፁ፡፡ “የተማሪዎቹ መውደቅ በትምሕርት ስርዓቱ ለረዥም ጊዜ ሲጠራቀሙ የመጡ ብልሹ አሠራሮች ውጤት ነው” ያሉት ምሑራኑ፣ መንስኤዎቹ በዝርዝር መታየት እንዳለባቸው አሳስበዋል፣ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰደው እርምጃ ዙርያም የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡ ዘንድሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱት 896 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ያለፉት 3.3 ከመቶ ወይም 29 ሺህ 909 ብቻ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
ኢትዮጵያ በሶማሊያ የሰላም ማስከበር በሚኖራት ሚና ላይ ስምምነት መደረሱን ገለጸች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የትራምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ምን ሊመስል ይችላል?
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የጎፋ ዞን የመሬት መንሸራተት ተፈናቃዮች በቂ ድጋፍ እንዳልደረሳቸው ገለጹ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የፕሬዝዳንት ባይደን የስንብት ንግግር
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
ተፈናቃዮች “የትግራይ አመራሮች ሊመልሱን ካልቻሉ ሥልጣን ይልቀቁ” አሉ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
በምያንማር የታገቱ ኢትዮጵያውያን ሠቆቃ እንደሚያሳስባቸው የቤተሰብ አባላት ገለጹ