በኢትዮጵያ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የታየው ዝቅተኛ ውጤት መንስኤው መጠናት እንዳለበት ምሁራን ገለፁ፡፡ “የተማሪዎቹ መውደቅ በትምሕርት ስርዓቱ ለረዥም ጊዜ ሲጠራቀሙ የመጡ ብልሹ አሠራሮች ውጤት ነው” ያሉት ምሑራኑ፣ መንስኤዎቹ በዝርዝር መታየት እንዳለባቸው አሳስበዋል፣ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰደው እርምጃ ዙርያም የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡ ዘንድሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱት 896 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ያለፉት 3.3 ከመቶ ወይም 29 ሺህ 909 ብቻ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ
-
ማርች 28, 2024
በወለጋ ዞኖች በቀጠለው ግጭት 16 ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ