በኢትዮጵያ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የታየው ዝቅተኛ ውጤት መንስኤው መጠናት እንዳለበት ምሁራን ገለፁ፡፡ “የተማሪዎቹ መውደቅ በትምሕርት ስርዓቱ ለረዥም ጊዜ ሲጠራቀሙ የመጡ ብልሹ አሠራሮች ውጤት ነው” ያሉት ምሑራኑ፣ መንስኤዎቹ በዝርዝር መታየት እንዳለባቸው አሳስበዋል፣ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰደው እርምጃ ዙርያም የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡ ዘንድሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱት 896 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ያለፉት 3.3 ከመቶ ወይም 29 ሺህ 909 ብቻ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች አራት ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ