በኢትዮጵያ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የታየው ዝቅተኛ ውጤት መንስኤው መጠናት እንዳለበት ምሁራን ገለፁ፡፡ “የተማሪዎቹ መውደቅ በትምሕርት ስርዓቱ ለረዥም ጊዜ ሲጠራቀሙ የመጡ ብልሹ አሠራሮች ውጤት ነው” ያሉት ምሑራኑ፣ መንስኤዎቹ በዝርዝር መታየት እንዳለባቸው አሳስበዋል፣ ትምህርት ሚኒስቴር በወሰደው እርምጃ ዙርያም የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡ ዘንድሮ የ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱት 896 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ያለፉት 3.3 ከመቶ ወይም 29 ሺህ 909 ብቻ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 31, 2023
በሶማሊያ የመኪና አደጋ 11 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሞቱ
-
ማርች 31, 2023
የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 31, 2023
ስደተኞችንና ነዋሪዎችን ያስተሳሰረው የጋምቤላ የውኃ ፕሮጀክት