የደኅንነት ኃይሎች፣ ካሜሩንና ናይጄሪያን ከሚያዋስነው ድንበር አቅራቢያ፣ ታጣቂዎች አግተው የወሰዷቸውን 25 የመንደሯን ነዋሪዎች ለማስለቀቅ ፍለጋ ይዘዋል። በኹለቱ አገሮች የድንበር አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱትን የታጠቁ ወንጀለኞች፣ መንግሥት እንዲቆጣጠር ነዋሪዎች ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ