የድሬዳዋ አስተዳደር አስቀድሞ “ሚሊኒየም ፓርክ” ይባል የነበረውን መናፈሻ በአርቲስት አሊ ቢራ ስም ሰይሟል። አስተዳደሩ በከተማው የመጀመሪያውን ድልድይም፤ ባስገነቡት ከንቲባ አልፍሬድ ሻፊ ስም ሰይሟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ
-
ማርች 22, 2023
በድርቅ የተጎዱ የደራሼ፣ የቡርጂና አማሮ አርሶ አደሮች እርዳታ እየጠየቁ ነው
-
ማርች 22, 2023
የሳይንቲስቱ ዶ/ር ተወልደብርሀን ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 22, 2023
የጉህዴንና ቤህነን አመራሮችና አባላት ከእስር መለቀቃቸውን