በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ውይይት፥ በሃይማኖት ግጭቶች መንስኤና እልባት ፍለጋ ዙሪያ


ከሃይማኖቶቹ ውጪ የሆኑ ሌሎች ችግሮች፥ አንዳንድ በተለያዩ ሃይማኖቶች ተከታዮች ዘንድ የሚታዩ «የእኔ ልክ ነው፤» የሚሉ አላስፈላጊ ፉክክሮችና አንዳንዴም በግጭቶቹ የሚጠቀሙ ሌሎች ሲያባብሱ የሚገኙባቸው ከግጭት መንስኤዎች ውስጥ ናቸው፤ የሰላም ግንባታና ዕርቅ ባለሞያው፥ ፕሮፌሰር እዝቅያስ አሰፋ።

በምዕራብ ኦሮሚያ፥ በክርስትናና በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች መካከል የተቀሰቀሱ ግጭቶችን መንስኤ ምንነት፥ ያስከተሏቸውን ጉዳቶችና ለመፍትሄ የሚረዱ መላዎችን ለመመርመር የሚጥር ውይይት ነው።

ከሥሜትና ከ«እኔ ልክ - እኔ ልክ፤» ባሻገር፤ ተጨባጭና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት በሚያግዙ ጭብጦችና እልባቶች ላይ ያተኩራል።

ለዝርዝሩ ውይይቱን ያድምጡ።

ክፍል አንድ፤ አርብ መጋቢት 2, 2003 እንደተላለፈው፤ (March 11, 2011)



ክፍል ሁለት፤ አርብ መጋቢት 16, 2003 (March 25, 2011)

XS
SM
MD
LG