ትናንት ሃሙስ በዋይት ኃውስ እየጨመረ በመጣው መከፋፈል እና በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አመፅን ለመዋጋት ያለመ የመሪዎች ስብሰባ ተካሂዷል። በስብሰባው ላይ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የነጭ የበላይነትን አቀንቃኞችን በመቃወም እሳቸው “መራዥ” ሲሉ ከጠሩት የፖለቲካ ክፍፍል እንዲወጡ አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ሰሜን ሸዋና ኦሮሞ ብሄረሰብ ዞኖችን የሚያጎራብቱ አካባቢዎች እየተረጋጉ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የተማሪዎቹ ዝቅተኛ ውጤት መንስኤ መጠናት እንደሚገባው ምሑራን ገለፁ
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የዳዳቡ የስደተኛ ካምፕ ሊስፋፋ ነው
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
የኒኮልስ ግድያ በአሜሪካ የፖሊስ ስርዓት ማሻሻያ ጥሪዎችን እንደገና ቀስቅሷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው