ትናንት ሃሙስ በዋይት ኃውስ እየጨመረ በመጣው መከፋፈል እና በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አመፅን ለመዋጋት ያለመ የመሪዎች ስብሰባ ተካሂዷል። በስብሰባው ላይ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የነጭ የበላይነትን አቀንቃኞችን በመቃወም እሳቸው “መራዥ” ሲሉ ከጠሩት የፖለቲካ ክፍፍል እንዲወጡ አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ በበጀት አጽድቆት መጓተት የመንግሥት መዘጋት ምንድን ነው?
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በሰሜን ጎንደር ጃን አሞራ ወረዳ በድርቅ በተባባሰው ረኀብ 32 ሰዎች እንደሞቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙርያ ወረዳ ሻራ ቀበሌ የዘፈቀደ እስር እንደቀጠለ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
የሞሮኮ የመሬት መንቀጥቀጥ ያራደው የአትላስ ተራሮች ጫፍ ቱሪዝም ዕጣ ፈንታ