ትናንት ሃሙስ በዋይት ኃውስ እየጨመረ በመጣው መከፋፈል እና በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አመፅን ለመዋጋት ያለመ የመሪዎች ስብሰባ ተካሂዷል። በስብሰባው ላይ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የነጭ የበላይነትን አቀንቃኞችን በመቃወም እሳቸው “መራዥ” ሲሉ ከጠሩት የፖለቲካ ክፍፍል እንዲወጡ አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ