No media source currently available
በርካታ የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማቶችና ቤተሰቦቻቸው ዛሬ ሞስኮ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ተነስተዋል። ሩስያ ጥንድ ሥለላ ያካሄዱ የነበሩ ሩስያዊ ሠላይን መርዛለች በሚል ክስ በአሜሪካና በሩስያ መካከል በተደርገው የዲፕሎማቶች መበረር እርምጃ ምክንያት ነው አሜሪካውያኑ ዲፕሎማቶቹ ከሩስያ የተነሱት።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ