No media source currently available
"መቀሌ አሜሪካን ኮርነር" ወጣቶች የሚጠቀሙበት የመረጃና ቴክኖሎጂ ማዕከል ስለሚሰጠው አገልግሎቶችና፣ ወጣቶች ከማዕከሉ ምን እያገኙ እንደሆነ ይናገራሉ። ማዕከሉ በአሜሪካ መንግሥትና መቀሌ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር የተሰራ ነው።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ