No media source currently available
ብሄራዊ ምርጫውን ጨምሮ ኢትዮጵያ በቀጣዮቹ ወራት የምታከናውናቸው ተግባራት የመጭውን ትውልድ ተስፋ የሚወስኑ ናቸው ሲሉ ተሰናባቹ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ራይነር ተናግረዋል።