በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ማይክ ራይነር የዳያስፖራ አባላትን ወቀሱ


አምባሳደር ማይክ ራይነር
አምባሳደር ማይክ ራይነር

“ኢትዮጵያ ውስጥ ጥላቻና ብጥብጥ ከሚቀሰቅሱ የዳያስፖራ አባላት የተወሰኑት ዩናየትድ ስቴትስ የሚገኙ ናቸው” ሲሉ አዲስ አበባ የሚገኙት የአሜሪካ አምባሳደር ተናግረዋል።

“ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በሚገኙበት ምቾትና ደኅንነት ውስጥ ሆነው እዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ ጥላቻና ብጥብጥ ያነሳሳሉ” ብለዋል አምባሳደር ማይክ ራይነር።

ሰሞኑን በተመሣሣይ ጉዳይ ላይ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ “ጥላቻና ብጥብጥ ያነሳሳሉ” ያሏቸውን “አንዳንድ” የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት “የእውነት አምላክ ይፍረድባቸው” ሲሉ አማርረዋል።

የሚባሉትን ኢትዮጵያዊያን አስመልክቶ በሁለቱ ሃገሮች መካከል የተደረገ ንግግር ስለመኖር አለመኖሩ የታወቀ ነገር የለም።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አምባሳደር ማይክ ራይነር የዳያስፖራ አባላትን ወቀሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG