No media source currently available
የአማራ ክልል የፀጥታ ሁኔታ “አስተማማኝ ደረጃ ላይ ነው” ሲሉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አበረ አዳሙ በተለይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል።