በኢትዮጵያ በርካታ የኳስ ደጋፊ ያላቸው አትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግርኳስ ክለቦች በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ኦዲ ፊልድ ስታድየም የወዳጅነት ጨዋታ አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ክለቦች በአሜሪካ ለመጀመርያ ጊዜ ባደረጉት በዚህ ጨዋታም ኢትዮጵያ ቡና 2 ለ1 ማሸነፍ ችሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
በካልፎርኒያው ቃጠሎ ጉዳይ የኤዲሰን የኤሌክትሪክ አከፋፋይ ኩባንያ ተከሰሰ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
"ዩናይትድ ስቴትስ በጦርነት የዳሸቀቸውን ጋዛን ትይዛለች" ፕሬዝደንት ትረምፕ
-
ፌብሩወሪ 05, 2025
ሜታ መረጃ የማጣራት ስራ ማቋረጡ ስጋት ፈጥሯል
-
ፌብሩወሪ 04, 2025
ትረምፕ ሜክሲኮ እና ካናዳ ላይ የተጣለውን ቀረጥ ለአንድ ወር አዘገዩ
-
ፌብሩወሪ 03, 2025
የዩናይትድ ስቴትሱ የአውሮፕላን አደጋ በተመለከተ የተለያዩ የበረራ መረጃዎች እየወጡ ነው
-
ፌብሩወሪ 03, 2025
በሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ህይወት የቀየረው የባህርዳሩ ግሬስ ማዕከል