በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሞጣ በሃይማኖት ተቋማት የደረሰውን ቃጠሎ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፎች ተደረጉ


ሞጣ በሃይማኖት ተቋማት የደረሰውን ቃጠሎ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፎች ተደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:21 0:00

የድሬዳዋ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በአማራ ክልል ሞጣ ከተማ በሃይማኖት ተቋማት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አወገዘ። የሀረሪ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔም ተመሳሳይ መግለጫ ያወጣ ሲሆን የተከሰተውን የመስጊድ ማቃጠል ተግባር በመቃወም በተለያዩ አከባቢዎች ሰልፍ ተደርጓል።

XS
SM
MD
LG