በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክትትሉ ‘ከሁለት ዓመት በላይ’ ዘልቋል - ኮሚሽነር አሊ ሱሌይማን


አቶ አሊ ሱሌይማን - የፌዴራሉ የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር
አቶ አሊ ሱሌይማን - የፌዴራሉ የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር



please wait

No media source currently available

0:00 0:07:00 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ታዋቂ ነጋዴዎች ሰሞኑን በቁጥጥር ሥር የዋሉት “ከረጅም ጊዜ ጥናት በኋላ ነው” ሲሉ የፌዴራሉ የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አሊ ሱሌይማን አስታወቁ።

ለእርምጃው ፖለቲካዊ ትርጉም የሚሰጡ አካላትም 'ተሣስተዋል' ሲሉ ተናግረዋል።

የተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል
XS
SM
MD
LG