በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአጊቱ ወላጆች ስለ ሟቿ ልጃቸው


ፎቶ ፋይል፦ የአጊቱ ጉደታ
ፎቶ ፋይል፦ የአጊቱ ጉደታ

ጣሊያን ሃገር የተገደለችውን የአጊቱ ጉደታ አስከሬን ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባት ጥረት በማደረግ ላይ መሆናቸውን ወላጆቿ ገለጹ።

አጊቱ ብርቱና ጠንካራ የነበረች መሆኗንና በሀገር ውስጥም በተመሳሳይ የሥራ መስክ ለመሰማራት ዕቅድ እንደነበራት ወላጅ አቧቷ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአጊቱ ወላጆች ስለ ሟቿ ልጃቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00


XS
SM
MD
LG