በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪኮም አዛዥ ከጠ/ሚ ዐቢይ ጋር


የአፍሪኮም አዛዥ ከጠ/ሚ ዐቢይ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጦር አዛዥ ጉብኝት ሀገራቸው በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ታይቶ የማይታወቅ የለውጥ ሂደት ለመደገፍ ያላትን ቁርጠኝነት ለመደገፍ እንደሚያረጋግጥ በአዲስ አበባ የሚገኙት አባሳደሯ ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ዛሬ ከዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ ማለትም አፍሪኮም አዛዥ ጄኔራል ስቲፈን ተውሴንድ ጋር ተገናኝተው ተነጋግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG