በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪኮም አዛዥ በሶማሊያ ስለ አሜሪካ ጦር ተሳትፎ ግልፅ አደረጉ


ፎቶ ፋይል፦ በአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ማይክል ላንግሊ
ፎቶ ፋይል፦ በአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ማይክል ላንግሊ
የአፍሪኮም አዛዥ በሶማሊያ ስለ አሜሪካ ጦር ተሳትፎ ግልፅ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

የአፍሪካ ህብረት እኤአ በሚቀጥለው 2025 አዲስ ለሚያሰማራው የሶማሊያ ድጋፍ ሰጪ እና እና አረጋጊ ተልዕኮ (AUSSOM) የትኞቹ ሀገራት ወታደር እንደሚያዋጡ ገና አልወሰነም።

የሶማሊያ መንግሥት ኢትዮጵያን ከሶማሌላንድ ጋር ባደረገችው አወዛጋቢ ሥምምነት የተነሳ ከተልዕኮው እንድትገለል በመጠየቁ በጉዳዩ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የዘገየ ይመስላል። በሁለቱ ሀገራት መካከል የተካረረው ውዝግብ ሳይበርድ በቀጠለበት በዚህ ወቅት ዩናይትድ ስቴትስ በዚህ ዓመት መጨረሻ በሚደረገው የአፍሪካ ህብረቱ የሶማሊያ ተልዕኮ ሽግግር እንደማትሳተፍ በአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ማይክል ላንግሊ አስታውቀዋል፡፡

በአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች በካርላ ባብ እና ሃሩን ማሩፍ የተሰናዳው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG