የደቡብ አፍሪካ ነጋዴዎች ከቻይና በሚመጣው ዕቃ ላይ ያላቸውን ጥገኝነት በመቀነስ በሃገር ውስጥ ምርት ላይ በማተኮር ላይ ናቸው። ትላልቆቹ ዕቃ አቅራቢ ሱቆች በሃገር ውስጥ የሚመረቱ ልብስና ጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችን አቅርቦት በመጨመር፣ ከውጪ የሚገባውን ሸቀጥ ፍላጉት እንዲቀንስ በማድረግ ላይ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች