የደቡብ አፍሪካ ነጋዴዎች ከቻይና በሚመጣው ዕቃ ላይ ያላቸውን ጥገኝነት በመቀነስ በሃገር ውስጥ ምርት ላይ በማተኮር ላይ ናቸው። ትላልቆቹ ዕቃ አቅራቢ ሱቆች በሃገር ውስጥ የሚመረቱ ልብስና ጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችን አቅርቦት በመጨመር፣ ከውጪ የሚገባውን ሸቀጥ ፍላጉት እንዲቀንስ በማድረግ ላይ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የላቀ ውጤት ያስመዘገቡት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
አፍሪካውያን ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያስተላለፉት መልዕክት
-
ጃንዩወሪ 21, 2025
ትረምፕ የሁለተኛውን አስተዳደራቸውን ራዕይ በዝርዝር አሳውቀዋል