የደቡብ አፍሪካ ነጋዴዎች ከቻይና በሚመጣው ዕቃ ላይ ያላቸውን ጥገኝነት በመቀነስ በሃገር ውስጥ ምርት ላይ በማተኮር ላይ ናቸው። ትላልቆቹ ዕቃ አቅራቢ ሱቆች በሃገር ውስጥ የሚመረቱ ልብስና ጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችን አቅርቦት በመጨመር፣ ከውጪ የሚገባውን ሸቀጥ ፍላጉት እንዲቀንስ በማድረግ ላይ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 03, 2023
ዋይት ሐውስ ለዩክሬን ድጋፉ እንዲቀጥል ጥረት እያደረገ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
ክልሎች የትምህርት ዘመኑን የተማሪዎች ምዝገባ ዕቅዳቸውን እንዳላሳኩ እየገለጹ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በፈተናዎች ንብርብር ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻሻሉ ተስፋዎች አሉ?
-
ኦክቶበር 03, 2023
በሶማሌ ክልል የቆሎጂ መጠለያ ጣቢያ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 03, 2023
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሦስት አባላቱ ያለሕግ እንደታሰሩበት ገልጿል