የደቡብ አፍሪካ ነጋዴዎች ከቻይና በሚመጣው ዕቃ ላይ ያላቸውን ጥገኝነት በመቀነስ በሃገር ውስጥ ምርት ላይ በማተኮር ላይ ናቸው። ትላልቆቹ ዕቃ አቅራቢ ሱቆች በሃገር ውስጥ የሚመረቱ ልብስና ጨርቃ ጨርቅ ውጤቶችን አቅርቦት በመጨመር፣ ከውጪ የሚገባውን ሸቀጥ ፍላጉት እንዲቀንስ በማድረግ ላይ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች