በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ ቀንድ፣ የመን፣ ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን የረሃብ አደጋ መባባሱ ተገለፀ


በአፍሪካ ቀንድ፣ የመን፣ ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን የረሃብ አደጋ መባባሱ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00

በአፍሪካ ቀንድ የመን ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን ብዛት ያለው ሰው ረሃብ የሚያልቅበት አደጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጥቷል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና ዓለምቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች እያስጠነቀቁ ነው።

XS
SM
MD
LG