በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ


በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ

በአብዛኛው የአፍሪካ ሃገራት ባሉ የቤተሰብ ሕግጋት የሚታየው ክፍተት በሴቶች እና በልጃገረዶች ላይ የሚታየውን መገለል በማባባስ ላይ እንደሆነ አንድ አዲስ ጥናት አመልክቷል።

በጾታዎች መካከል እኩልነት እንዲሰፈን በመሥራት ላይ ያለው ዓለም አቀፉና ትርፋማ ያልሆነው ድርጅት “ኢኳሊቲ ናው” እንደሚለው፣ የጾታ ግንኙነት፣ ትዳር እና ውርስን በተመለከቱ እና በሌሎችም ጉዳዮች የሚወጡ ሕግጋት ለወንዶች ያጋደሉ በመሆናቸው ሴቶችን ወደ ተስፋ መቁረጥ እየገፉ ናቸው።

የቪኦኤው ላሜክ ማሲና ከብላንታየር ማላዊ የላከውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG