በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሐብታቸውን ለወጣት አፍሪካዊያን ለማውረስ የሚሰሩት ናይጀሪያዊ ቢሊየኔር


ሐብታቸውን ለወጣት አፍሪካዊያን ለማውረስ የሚሰሩት ናይጀሪያዊ ቢሊየኔር
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:42 0:00

የአፍሪካ አህጉር በየዓመቱ 10 ሚሊዮን አዳዲስ የስራ እድሎችን መፍጠር አለባት። ዛሬ በአፍሪካ ከሚኖሩ 10 ሰዎች ሰባቱ ወጣት ናቸው። ለዚህ አዲስ ትውልድ በፍጥነት የስራ እድል መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን ከተረዱና ስራ ከጀመሩት መካከል ናይጀሪያዊው ቢሊየነር ቶኒ አሉሜሉ ይገኙበታል።

XS
SM
MD
LG