በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ኢኮኖሚ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ


ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ

በአንድ ሀገር የሚተከል የአስተዳደር ዓይነት ለውጥን፣ ልማትንና ዲሞክራሲያዊ ግንባታን የሚያብራራ እና የሚገፋ ኃይል እንደሆነ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡

በአንድ ሀገር የሚተከል የአስተዳደር ዓይነት ለውጥን፣ ልማትንና ዲሞክራሲያዊ ግንባታን የሚያብራራ እና የሚገፋ ኃይል እንደሆነ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡

በኢትዮጵያ እየተገነባ ነው ያሉትን ልማታዊ መንግሥት በሰሜን ምሥራቅ እስያ ሀገሮች፣ ካለው ልማታዊ መንግሥት ዓይነት የተለየ እንደሆነም ገለፁ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ኢኮኖሚ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG