በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ዲያስፖራዎች ስለ አሜሪካ ምርጫ ምን ይላሉ?


ፎቶ ፋይል፡- የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ
ፎቶ ፋይል፡- የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ
የአፍሪካ ዲያስፖራዎች ስለ አሜሪካ ምርጫ ምን ይላሉ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ኻሪስ ወደ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፉክክር ከመግባታቸው በፊት፣ ከዩናይትድ ስቴትስ መራጮች ገሚስ ያህሉ በፕሬዝዳንት ባይደን እና በቀድሞ ፕሬዝዳንት ትረምፕ ደስተኛ እንዳልነበሩ ከህዝብ የተሰበሰቡ አስተያየቶች ያሳያሉ።

ያሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ፣ በዚህ ምርጫ ድምፃቸውን መስጠት እንደማያስቡ የገለጹልን አንድ የአፍሪካ ዲያስፖራ ማኅበረሰብ አባል አነጋግረን የነበረ ሲሆን፣ የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጄፍ ስዊኮርድ በቅርቡ በድጋሚ አግኝቷቸው፣ የካማላ ኻሪስ እጩ መሆን ውሳኔያቸውን እንደገና እንዲያጤኑት አድርጓቸው እንደሆነ ጠይቋቸዋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG