በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማዕከላዊ አፍሪካ አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጠረ


ፎቶ ፋይል

በማዕከላዊ አፍሪካ ላይ ሲቪሎችን የሚገድልና የወሲብ ጥቃት የሚፈጽም አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጥሯል።

የቡዱኑ መጠርያ “ዘ ስሪ አር” የሚል ነው።

/Return, Reclamation and Rehabilitation/ ከሚሉት ቃላት የተወሰደ ነው።

ቃላቱ ሲተረጎሙ /መመለስ፣ ማስመለስና መልሶ መቋቋም/ የሚሉ ናቸው።

ሁዩማን ራይትስ ዋች የተባለው የሰብዓዊ መብት ድርጅት ቡድኑ የሀገሪቱ ሰሜን ምዕራብን በማመስ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ከየመኖርያቸው እንዲፈናቀሉ አድርጓል ማለቱን የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ ጆ ዲካፑአ ባዘገጀው ዘገባ ጠቅሷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በማዕከላዊ አፍሪካ አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

XS
SM
MD
LG