በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማዕከላዊ አፍሪካ አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጠረ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በማዕከላዊ አፍሪካ ላይ ሲቪሎችን የሚገድልና የወሲብ ጥቃት የሚፈጽም አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጥሯል።

የቡዱኑ መጠርያ “ዘ ስሪ አር” የሚል ነው።

/Return, Reclamation and Rehabilitation/ ከሚሉት ቃላት የተወሰደ ነው።

ቃላቱ ሲተረጎሙ /መመለስ፣ ማስመለስና መልሶ መቋቋም/ የሚሉ ናቸው።

ሁዩማን ራይትስ ዋች የተባለው የሰብዓዊ መብት ድርጅት ቡድኑ የሀገሪቱ ሰሜን ምዕራብን በማመስ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ከየመኖርያቸው እንዲፈናቀሉ አድርጓል ማለቱን የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ ጆ ዲካፑአ ባዘገጀው ዘገባ ጠቅሷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በማዕከላዊ አፍሪካ አዲስ ታጣቂ ቡድን ተፈጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

XS
SM
MD
LG