በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ የሽብርተኞች እንቅስቃሴ መስፋፋት አስግቷል


በአፍሪካ የሽብርተኞች እንቅስቃሴ መስፋፋት አስግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:09 0:00

የዩናይትድ ስቴትስና አጋሮችዋ ፣ አሸባሪዎች ከደጋፊዎቻቸው የሚያገኙትን ድጋፍና የሚንቀሳቀሱባቸውን አካባቢዎች በመቀነስ ተጽእኖ ለማድረግ ቢጥሩም አሸባሪዎቹ ድርጅቶቹ ግን በበርካታ የአፍሪካ አገሮች ላይ ይዞታቸውን እያጠናከሩ ይመሰላል፡፡ የአሜሪካ ድምጽ የብሄራዊ የደህንነት ጉዳዮች ዘጋቢ ጄፍ ሴልደን የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅቷል፡፡

XS
SM
MD
LG