በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካ ከቻይና ጋር ስልታዊና በመርህ ላይ የተመሰረተ አቀራራብ ያስፈልጋታል ተባለ


 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የታደሙበት የቻይና-አፍሪካ የትብብር ጉባዔ በቤጂንግ
የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የታደሙበት የቻይና-አፍሪካ የትብብር ጉባዔ በቤጂንግ
አፍሪካ ከቻይና ጋር ስልታዊና በመርህ ላይ የተመሰረተ አቀራራብ ያስፈልጋታል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:25 0:00

የቻይና-አፍሪካ የትብብር ፎረም በተባለው ጉባኤ ለመሳተፍ አፍሪካውያን መሪዎች ከጉባኤው መክፈቻ ቀደም ብለው ቤጂንግ መግባት ጀምረዋል።

ቻይና ከአፍሪካ ጋር ያላትን ትብብር እያጎለበተች መምጣቷን፤ 'አንዳንዶች የብድር ጫና የፈጠረው' ሲሉት ሌሎች ደግሞ 'አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ስልታዊ ወሳኝነት በአግባቡ መጠቀሟን የሚያሳይ ነው' በሚል ያሞካሹታል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG