በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሊብያ የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች 138 ፍልሠተኞች ባህር ከመስጠም መዳናቸውን አስታወቀ


የሊብያ የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች 138 ፍልሠተኞች ባህር ከመስጠም መዳናቸውን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00

ዛሬ ማክሰኞ ማለዳ ተነስተው ከቶሪሊ በስተደቡብ ብዙ ኪሎ ሜትሮች ከተጓዙ በኋላ ነበር ይጓዙበት የነበረ ጀልባ ሞተሩ በመጥፋቱ እና ሥራውን በማቆሙ ለመጠገን እየሞከሩ ባለበት ሠዓት የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች የደረሱላቸው፡፡ መርከቡ ወደ ደቡባዊ ጣሊያን እየተጓዘ የነበረ ሲሆን በጀልባው ተጭነው የነበሩ ስምንት ሴቶች ጨምሮ በርካታ ፍልሠተኞች ከአፍሪካ አገራት የተውጣጡ ናቸው፡፡

XS
SM
MD
LG