በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ የፈጠራ ሳምንት

የአፍሪካን ወጣት የሥራ ፈጣሪዎችንና ባለሃብቶችን ያገናኛል የተባለ የአፍሪካ የፈጠራ ሳምንት መድረክ ይፋ ተደረገ፡፡

የአብዛኛውን ህዝብ ቁጥር የሚሸፍነው ወጣት የህብረተሰብ ክፍል አመርቂ የኢንቨስትመንት ሥራ እንዲከናወን የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አሳሰቡ፡፡

ከ5 ዓመታት በኋላ 17 ሚሊዮን የሥራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል አቅም እየተገነባ እንደሆነም አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ የፈጠራ ሳምንት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:39 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG