በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፆታዊ ትንኮሳ የሚጋለጡት የአፍሪካ ሴቶች


ለፆታዊ ትንኮሳ የሚጋለጡት የአፍሪካ ሴቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00

በአፍሪካ ሴት የንግድ ባለቤቶች የንግድ ሥራቸውን ለማከናወን የተለውያዩ አገሮችን ድንበር አቋርጠው ለመጓዝ በሚሞክሩበት ወቅት በተደጋጋሚ ለጾታዊ ትንኮሳ እንደሚጋለጡ እና መድልዎ እንደሚደረግባቸው ይናገራሉ።

የአዲስ አበባው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ከሚካሄድበት የፊታችን ቅዳሜ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ባለፈው ቅዳሜ በተካሄደው ስብሰባ ያደረጉት ውይይት “የጾታ ጉዳይ ዋናው ጉዳዬ ነው” የሚል ርዕስ ተሰጥቶታል።

መሐመድ ዩሱፍ ናይሮቢ ከሚገኘው የአሜሪካ ድምጽ የዜና ማዕከል ያጠናቀረውን የዚህን ዘገባ ዝርዝር አሉላ ከበደ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG