በምግብ እጥረት የተጎዳው ሕዝብ ቁጥር በምዕራብ እና መካከለኛው አፍሪካ ከአሁን ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ከፍተኛ ደረጃ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ከ50 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ባለሥልጣናት እና የእርዳታ ቡድኖች በያዝነው ሳምንት በኢኳቶሪያል ጊኒ ተገናኝተው የአህጉሪቱን የግብርና ምርት ሥርዓት ማሻሻል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ይመክራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ