በምግብ እጥረት የተጎዳው ሕዝብ ቁጥር በምዕራብ እና መካከለኛው አፍሪካ ከአሁን ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ከፍተኛ ደረጃ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ከ50 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ባለሥልጣናት እና የእርዳታ ቡድኖች በያዝነው ሳምንት በኢኳቶሪያል ጊኒ ተገናኝተው የአህጉሪቱን የግብርና ምርት ሥርዓት ማሻሻል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ይመክራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
ከድርቁ በተጨማሪ የተቀበሩ ፈንጂዎች ለአፋር እረኞች ችግር ጋርጠዋል
-
ጁላይ 01, 2022
የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ውጥረት
-
ጁላይ 01, 2022
የ"አራዳ ቋንቋ" ስነዳ በማኅበራዊ ሚዲያ ዘመን
-
ጁላይ 01, 2022
ኮቪድ-19 ኢትዮጵያ ውስጥ እያሻቀበ ነው
-
ጁን 30, 2022
ክረምቱ ተስፋ መሰነቁን የሚቲኦሮሎጂ ኢንስቲትዩቱ ገለፀ