በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከመቶ ትሪልዮን በላይ ዶላር ከአፍሪካ ጠፍቷል


የአፍሪካ ምጣኔኃብት ጥናት ኮንሰርቲየም
የአፍሪካ ምጣኔኃብት ጥናት ኮንሰርቲየም
ከመቶ ትሪልዮን በላይ ዶላር ከአፍሪካ ጠፍቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፉት አርባ ዓመታት አፍሪካ በካፒታል ሽሽት ምክንያት ከ103 ትሪሊዮን ዶላር በላይ ማጣቷ ተገለፀ፡፡

አፍሪካ ይህንን ገንዘብ ማስቀረት ችላ ቢሆን ኖሮ የሚሌኒየሙን የልማት ግቦች ከማሳካት የበለጠ ብልፅግና ይኖራት ነበር ተብሏል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምፅን ዘገባ ያዳምጡ
XS
SM
MD
LG