በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋርና በሶማሌ ክልሎች ድንበሮች ተከስቶ የነበረው ግጭት


በአፋርና በሶማሌ ክልሎች ድንበሮች አካባቢ ከአንድ ሣምንት በላይ መዝለቁ የተነገረ ግጭት መርገቡንና መረጋጋት መፈጠሩን ነዋሪዎች ገልፀዋል።

ይሁን እንጂ በማንኛውም ሰዓት ሊያገረሽ እንደሚችል ነዋሪዎቹ እየተናገሩ ናቸው። እስከአሁን በነበረው ግጭት የአምስት ሰው ሕይወት መጥፋቱና 15 ሰው መቁሰሉ ተሰምቷል።

በሁለቱም ወገኖች የሚታየው እልህ እና ሦስቱን አወዛጋቢ ቀበሌዎች የሚታየው አንዱ ለሌላኛው ለመልቀቅ ፈቃደኛ ያለመሆን አዝማሚያ ለቀጣይ ግጭቶች መንስዔ ሊሆን እንደሚችል የሚናገሩ ታዛቢዎች ሥጋታቸውን እየገለፁ ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአፋርና በሶማሌ ክልሎች ድንበሮች ተከስቶ የነበረው ግጭት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG