በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋርና አማራ ክልል የአምበጣ መንጋ ተከሰተ


በአፋርና አማራ ክልል የአምበጣ መንጋ ተከሰተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

በአፋርና አማራ ክልል በሚገኙ 34 ወረዳዎች የአምበጣ መነጋ ተከሰተ፡፡ ሁለቱም ክልሎች ባደረጉት ውይይት የአምበጣውን መንጋ በጋራ ለመከላከል መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ የግብአት እጥረት፤ ከልሎቹን በሚያጎራብቱ አንዳንድ አካባቢዎች ያለው የፀጥታ ችግር እንዲሁም የተፈለፈለው የአምበጣ መንጋ ስፋትና ብዛት በመከላከል ዘመቻው ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል የሚል ስጋት በባለሙያዎች ተሰንዝሯል፡፡

XS
SM
MD
LG