በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጦርነቱ ምክኒያት የፍትህ ሥርዓት እንደተስተጓጎለበት አፋር ክልል አስታወቀ


በጦርነቱ ምክኒያት የፍትህ ሥርዓት እንደተስተጓጎለበት አፋር ክልል አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

በአፋር ክልል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ምክኒያት የፍትሕ ሥርዓቱ ላይ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ሙሳ አብዱላሂ እንደ አዲስ ባገረሸው ጦርነት ምክኒያት ሁለት ዳኞች መገደላቸውን፣ ሰነዶችና መዛግብት መውደምና መጥፋታቸውን ተናግረዋል። ለዚህም ህወሓትን ተጠያቂ አድርገዋል። ስለ ሰነዶች መጓደልና የፍትሕ ሂደት የያዙ መዛግብት መጥፋትን ብተመለከተ ከህወሃት በኩል እስካሁን የተሰጠ ምላሽ የለም።

XS
SM
MD
LG