በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጎርፍ አፋር ውስጥ ህይወት አጠፋ


ጎርፍ አፋር ውስጥ ህይወት አጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:03 0:00

ጎርፍ አፋር ውስጥ ህይወት አጠፋ

የክረምቱ ዝናብ በአፋር ክልል ሎጊያ አካባቢ ባስለተለው ጎርፍ 13 ሰዎች መሞታቸውን የዐይን እማኝ ነን ያሉ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

አይሳኢታ ወረዳ ውስጥ ደግሞ ከ4 ሺህ 200 በላይ አባዎራ መፈናቀሉን የወረዳው የእንስሣት፣ የእርሻና የተፈጥሮ ሃብት ፅህፈት ቤት ቢያስታውቅም እስካሁን የተደረገላቸው ድጋፍ እንደሌለ ተፈናቃዮቹ ገልፀዋል።

ኤሊድአር ወረዳም ላይ የተከማቸው የጨው ምርት በጎርፍ ወሰዱን ወረዳው አመልክቷል።

አደጋን የመከላከልና የዝግጅት ሥራ አለመከናወኑን አስተያየታቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የክልሉን የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራርና የምግብ ዋስትና ባለሥልጣናትን ለማነጋገር ቪኦኤ ተደጋጋሚ ሙከራ ቢያደርግም አልተሳካም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG