በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ድጋፍ ተደረገ


የሶማሌ ክልል መንግስት በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ድጋፍ አደረገ
የሶማሌ ክልል መንግስት በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ድጋፍ አደረገ

የሶማሌ ክልል መንግሥት በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ልዩ ልዩ ድጋፎችን አድርጓል። የአፋር ክልል መንግሥትም በዛሬው ዕለት ድጋፉን ተረክቢያለሁ ብሏል።

የአፋር ክልል በጎርፍ መጥለቅለቅ 67ሽህ ገደማ የክልሉ ነዋሪዎች እንደተፈናቀሉበት አስታውቆ ነበር።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በጎርፍ አደጋ ለተመታው የአፋር ክልል ድጋፍ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00


XS
SM
MD
LG