No media source currently available
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞንንና አፋር ክልልን በሚያጎራብቱ አካባቢዎች በሚፈጠሩ ግጭቶች የሚጠፋው ህይወትና የሚደርሰው ጉዳይ እያሳሰበው እንደሆነ የአፋር ሰብዓዊ መብቶች ድርጅት አስታውቋል።