በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ ከሥልጣናቸው እንዲነሱ ተቃዋሚዎች ጠየቁ።


please wait

No media source currently available

0:00 0:10:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ትናንት እሑድ ባሕር ዳር ውስጥ ባካሄዱት ሰላማዊ የተቃዋሞ ሰልፍ ምክትል አስተዳዳሪው ከሥልጣናቸው እንዲነሱ መጠየቁን፣ የአንድነት መሪ ተናገሩ።

ምክትል አስተዳዳሪው ተናግረዋል የተባለውን የጥላቻ ንግግር ማስተባበላቸው ይታወቃል።
XS
SM
MD
LG