በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ የሕግና ከሥርዓት የወጣ የመንግሥት እምርጃን አወግዛለሁ አለ


የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) የኢህአዲግ መንግሥት በአሁኑ ወቅት ከሕግ እና ከሥርዓት የወጣ የጉልበት እና የጭካኔ እርምጃ በጥብቅ አወግዛለሁ አለ።

በተለያየ ወቅት የታሰሩ የፖለቲካ እስረኞች ያላቸውንም ያለ አንዳች ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠየቀ።

የእርቅ መንግሥት ይቋቋም ሲልም ጥር አቅርቧል።

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ዛሬ ከቀትር በኋላ በጽ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ በአሁኑ ወቅት ሀገሪቱ በታሪኳ የማታወቀው ዘርፈ ብዙ ችግር ውስጥ ገብታለች ሲል ገልጿል። ለዚህ ተጠያቂው የኢህአዲግ መንግሥት ነው ሲል በዚሁ መግለጫ ይከሳል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

መኢአድ የሕግና ከሥርዓት የወጣ የመንግሥት እምርጃን አወግዛለሁ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

XS
SM
MD
LG