በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ አርበኞች ግንቦት ሰባትን ከሰሰ


የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) “ከአርበኞች ግንቦት ሰባት የአንድነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ጋር ተፈፅሟል” የተባለውን ውኅደት እንደማያውቀው ገለፀ።

“አባሎቼን እና ደጋፊዎቼን በመከፋፈል እና ድርጅቴን በማጥላላት የማፍረስ ሙከራ ሠንዝሮብኛል” ሲል መኢአድ አርበኞች ግንቦት ሰባትን ከስሷል።

ንቅናቄው ግን ክሱን አስተባብሏል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መኢአድ አርበኞች ግንቦት ሰባትን ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG