በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምርጫውን ውጤት እንደማይቀበል መኢአድ አስታወቀ


የመኢአድ እና የምርጫ ቦርድ አርማዎች
የመኢአድ እና የምርጫ ቦርድ አርማዎች

መኢአድ ከፍተኛ በደል ተፈፅሞብኛል ይላል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ በአምስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ ወቅት በአባሎቹና በደጋፊዎቹ ላይ ከፍተኛ ወከባና በደል እንደተፈፀመባቸው ገልጿል፡፡

በዚህም ምክንያት የምርጫውን ውጤት እንደማይቀበል መኢአድ አስታውቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG