በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢደፓ የእርቅ መድረክ እንዲፈጠር ጠየቀ

የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ

በአገሪቱ ሕልውና ላይ ያንዣበበውን ከፍተኛ አደጋ ለመከላከል ሁሉም ወገን በኃላፊነት እንዲቀሳቀስ የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)ጥሪ አቀረበ።

ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ በግጭቱ ለጠፋው የሰው ሕይወትና ለወደመው ንብረት ተጠያቂዎቹን የሚለይ ገለልተኛ አጣሪ ኮሚሽን እንዲቋቋም አሳስቧል።

የብሔራዊ እርቅ መድረክም እንዲዘጋጅም ጠይቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ኢደፓ የእርቅ መድረክ እንዲፈጠር ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

XS
SM
MD
LG