አዲስ አበባ —
ፓርቲው ዛሬ በሰጠው መግለጫ በግጭቱ ለጠፋው የሰው ሕይወትና ለወደመው ንብረት ተጠያቂዎቹን የሚለይ ገለልተኛ አጣሪ ኮሚሽን እንዲቋቋም አሳስቧል።
የብሔራዊ እርቅ መድረክም እንዲዘጋጅም ጠይቋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው